Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ኢዮብ 5:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 ለም​ስ​ኪ​ኑ ተስፋ አለ​ውና፤ የዐ​መ​ጸ​ኛም አፍ ይዘ​ጋ​ልና።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 ስለዚህ ድኻ ተስፋ አለው፤ ዐመፅም አፏን ትዘጋለች።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 ለምስኪኑም ተስፋ አለው፥ ግፍ ግን አፍዋን ትዘጋለች።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 ለድኾች ተስፋ ይሰጣል፤ ዐመፅንም ከምድረ ገጽ ያጠፋል።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 ለምስኪኑም ተስፋ አለው፥ ክፋት ግን አፍዋን ትዘጋለች።

Ver Capítulo Cópia de




ኢዮብ 5:16
11 Referências Cruzadas  

“ድሆች የሚ​ሹ​ትን እን​ዳ​ያ​ገኙ አድ​ርጌ እንደ ሆነ፥ የመ​በ​ለ​ቲ​ቱ​ንም ዐይን አጨ​ልሜ እንደ ሆነ፥


ድሃ ለዘ​ለ​ዓ​ለም የሚ​ረሳ አይ​ደ​ለ​ምና፥ ችግ​ረ​ኞ​ችም ተስ​ፋ​ቸ​ውን ለዘ​ለ​ዓ​ለም አያ​ጡም።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን በግ​ብ​ፃ​ው​ያ​ንና በእ​ስ​ራ​ኤል መካ​ከል ታላቅ ልዩ​ነ​ትን እን​ደ​ሚ​ያ​ደ​ርግ እን​ድ​ታ​ውቁ በእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች መካ​ከል ከሰው ጀምሮ እስከ እን​ስሳ ድረስ ውሻ ምላ​ሱን አያ​ን​ቀ​ሳ​ቅ​ስ​ባ​ቸ​ውም።


የአ​ሕ​ዛብ ነገ​ሥ​ታት ምን ይመ​ል​ሳሉ? እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጽዮ​ንን መሠ​ረ​ታት፤ ትሑ​ታን የሆ​ኑ​ት​ንም ሕዝብ አዳ​ና​ቸው።


የባ​ቢ​ሎ​ንም ንጉሥ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር የአ​ዛ​ዦች አለቃ ናቡ​ዛ​ር​ዳ​ንን ስለ ኤር​ም​ያስ እን​ዲህ ሲል አዘ​ዘው፦


እናንተ በተስፋ የምትኖሩ እስሮች ሆይ፥ ወደ ጽኑ አምባ ተመለሱ፣ ሁለት እጥፍ አድርጌ እንድመልስልሽ ዛሬ እነግርሻለሁ።


አን​ደ​በት ሁሉ ይዘጋ ዘንድ፥ ዓለ​ምም ሁሉ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፍርድ በታች ይሆን ዘንድ ኦሪት የሚ​ና​ገ​ረው ሁሉ በኦ​ሪት ላሉት እንደ ተነ​ገረ እና​ው​ቃ​ለን።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios