Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ኢዮብ 4:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 ነገር ግን አንተ አን​ዳች እው​ነት አድ​ር​ገህ ቢሆን ኖሮ፥ ይህ ሁሉ ባል​ደ​ረ​ሰ​ብ​ህም ነበር። በእኔ ዘንድ ነገር ይነ​ሣል፤ ዦሮ​ዬም ከእ​ርሱ ድም​ፅን ትሰ​ማ​ለች፤ ጥን​ቱን የነ​ገ​ረ​ኝን አላ​ም​ነ​ው​ምን?

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 “ቃል በምስጢር መጣልኝ፤ ጆሮዬም ሹክሹክታውን ሰማች።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 ለእኔም በምሥጢር ቃል መጣልኝ፥ ጆሮዬም ሹክሹክታውን ሰማች።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 “ከዕለታት አንድ ቀን ምሥጢራዊ መልእክት ወደ እኔ መጣ፤ ይህንንም መልእክት በሹክሹክታ ሰማሁት።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 ለእኔም በምሥጢር ቃል መጣልኝ፥ ጆሮዬም ሹክሹክታውን ሰማች።

Ver Capítulo Cópia de




ኢዮብ 4:12
5 Referências Cruzadas  

“እነሆ፥ ይህን ሁሉ ዐይኔ አየች፤ ጆሮ​የም ሰማች።


እነሆ ይህ የመ​ን​ገዱ ክፍል ነው፤ የቀ​ሩ​ት​ንም ነገ​ሮ​ቹን እን​ሰ​ማ​ለን፤ በሚ​ያ​ደ​ር​ግ​በ​ትስ ጊዜ የነ​ጐ​ድ​ጓ​ዱን ኀይል የሚ​ያ​ውቅ ማን ነው?”


በአ​ልጋ ላይ ተኝ​ተው ሳሉ፥ በሰ​ዎች ላይ ታላቅ ድን​ጋ​ጤን ያመ​ጣል።


ንጉሥ ግን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ደስ ይለ​ዋል፤ በእ​ር​ሱም የሚ​ምል ሁሉ ይከ​ብ​ራል፥ ዐመ​ፅን የሚ​ና​ገር አፍ ይዘ​ጋ​ልና።


አሁን ግን ታወ​ቀኝ፤ በግ​ል​ጥም ተረ​ዳኝ፤ በመ​ስ​ታ​ወ​ትም እን​ደ​ሚ​ያይ ሰው ዛሬ በድ​ን​ግ​ዝ​ግ​ዝታ እና​ያ​ለን፤ ያን ጊዜ ግን ፊት ለፊት እና​ያ​ለን፤ አሁን በከ​ፊል፥ ኋላ ግን እንደ ተገ​ለ​ጠ​ልኝ መጠን ሁሉን አው​ቃ​ለሁ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios