Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ኢዮብ 32:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 ኤል​ዩ​ስም መለሰ፥ እን​ዲ​ህም አለ፦ “ደግሜ እና​ገ​ራ​ለሁ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 እኔም የምለው ይኖረኛል፤ የማውቀውንም እገልጣለሁ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 እኔ ደግሞ ፈንታዬን እመልሳለሁ፥ እውቀቴንም እገልጣለሁ፥

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 አይሆንም! እኔም የበኩሌን መልስ እሰጣለሁ፤ አስተያየቴንም እገልጣለሁ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

17 እኔ ደግሞ ፈንታዬን እመልሳለሁ፥ እውቀቴንም እገልጣለሁ፥

Ver Capítulo Cópia de




ኢዮብ 32:17
5 Referências Cruzadas  

ነገር ግን፦ ስሙኝ፤ እኔ ደግሞ የማ​ው​ቀ​ውን እገ​ል​ጥ​ላ​ች​ኋ​ለሁ አልሁ።


እኔ በት​ዕ​ግ​ሥት ጠበ​ቅሁ እንጂ አል​ተ​ና​ገ​ር​ሁም። እና​ንተ ዝም ብላ​ችሁ ቆማ​ችሁ፥ አል​መ​ለ​ሳ​ች​ሁ​ምና።”


እኔ ቃል ተሞ​ል​ቻ​ለ​ሁና፥ በው​ስ​ጤም ያለ መን​ፈስ አስ​ጨ​ን​ቆ​ኛ​ልና።


እነሆ፥ እኔ ጻድቅ ነኝ፥ ቃሌ​ንም አይ​ሰ​ማ​ኝም እን​ዴት ትላ​ለህ? ከሟች ሰው በላይ ያለ እርሱ ዘለ​ዓ​ለ​ማዊ ነውና።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios