Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ኢዮብ 27:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 እነሆ፥ ሁላ​ች​ሁም፥ በክ​ፉ​ዎች ላይ ክፋት እን​ደ​ም​ት​መ​ጣ​ባ​ቸው ታው​ቃ​ላ​ችሁ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 ሁላችሁ ይህን አይታችኋል፤ ታዲያ፣ ይህ ከንቱ ንግግር ምንድን ነው?

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 እነሆ፥ ሁላችሁም አይታችኋል፥ ታዲያ ለምን በከንቱ ትባክናላችሁ?”

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 እናንተም እኮ ይህን ሁሉ ታውቃላችሁ፤ ታዲያ ይህን ከንቱ ነገር ለምን ትናገራላችሁ?”

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 እነሆ፥ ሁላችሁ አይታችኋል፥ ስለ ምን ከንቱ ሆናችሁ?

Ver Capítulo Cópia de




ኢዮብ 27:12
12 Referências Cruzadas  

የመ​ጣ​ላ​ች​ሁን ሁሉ ያለ ልክ ትና​ገ​ራ​ላ​ችሁ፦ ትከ​ራ​ከ​ሩኝ ዘን​ድስ ምን አስ​ቸ​ገ​ር​ኋ​ችሁ?


እየ​ለ​መ​ንሁ ደከ​ምሁ፤ ምንስ አደ​ር​ጋ​ለሁ? ባዕ​ዳ​ንም ገን​ዘ​ቤን ሰረ​ቁኝ።


እና​ገር ዘንድ ዝም በሉ፤ ከተ​ና​ገ​ርሁ በኋላ ትስ​ቁ​ብ​ኛ​ላ​ች​ሁና፤


እኔ ግን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እጅ ምን እን​ዳለ አስ​ተ​ም​ራ​ች​ኋ​ለሁ፤ ሁሉን በሚ​ችል አም​ላክ ዘንድ ያለ​ው​ንም አል​ዋ​ሽም።


ይህች ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ የኀ​ጢ​አ​ተኛ እድል ፋንታ ናት፥ ግፈ​ኞ​ችም ሁሉን ከሚ​ችል አም​ላክ ዘንድ የሚ​ቀ​በ​ሏት ሀብት ናት።


ከፀ​ሓይ በታች በም​ድር የሚ​ደ​ረግ ከንቱ ነገር አለ፥ በኃ​ጥ​ኣን የሚ​ደ​ረ​ገው ሥራ የሚ​ደ​ር​ስ​ባ​ቸው ጻድ​ቃን አሉ፥ ለጻ​ድ​ቃ​ንም የሚ​ደ​ረ​ገው ሥራ የሚ​ደ​ር​ስ​ላ​ቸው ኃጥ​ኣን አሉ፤ ይህም ደግሞ ከንቱ ነው አልሁ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios