Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ኢዮብ 14:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 ባሕር ይጐ​ድ​ላል፤ ወን​ዙም ይነ​ጥ​ፋል፤ ይደ​ር​ቅ​ማል።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 ውሃ ከባሕር ውስጥ እንደሚያልቅ፣ የወንዝ ውሃም ጠፍቶ እንደሚደርቅ፣

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ውኃ ከባሕር ውስጥ ያልቃል፥ ወንዙም ያንሳል ይደርቅማል።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 “የሐይቅ ውሃ ተኖ እንደሚያልቅ፥ የወንዝም ፈሳሽ እንደሚደርቅ፥

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

11 ውኃ ከባሕር ውስጥ ያልቃል፥ ወንዙም ያንሳል ይደርቅማል።

Ver Capítulo Cópia de




ኢዮብ 14:11
4 Referências Cruzadas  

ሰውም ከተኛ በኋላ ሰማይ እስ​ኪ​ያ​ልፍ ድረስ አይ​ነ​ቃም፤ ከእ​ን​ቅ​ል​ፉም አይ​ነ​ሣም።


ግብ​ፃ​ው​ያን ከባ​ሕር ውኃን ይጠ​ጣሉ፤ ወን​ዙም ያን​ሳል፤ ደረ​ቅም ይሆ​ናል።


የሚ​ያ​ሳ​ዝ​ኑኝ በእኔ ላይ ለምን ይበ​ረ​ታሉ? ቍስ​ሌስ ስለ ምን የማ​ይ​ፈ​ወስ ሆነ? ስለ ምንስ አል​ሽ​ርም አለ? እንደ ሐሰ​ተኛ ምንጭ፥ እን​ዳ​ል​ታ​መ​ነች ውኃም ሆነ​ብኝ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios