ኤርምያስ 41:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 እስማኤል ማንም ሳያውቅ ጎዶልያስን ከገደለ በኋላ በሁለተኛው ቀን እንዲህ ሆነ፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 ጎዶልያስ በተገደለ ማግስት፣ ማንም ስለ ሁኔታው ከማወቁ በፊት፣ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ከጎዶልያስ መገደል በኋላ ማንም ሳያውቅ በሁለተኛው ቀን Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 በማግስቱም ገዳልያ መሞቱን ማንም ሳያውቅ፥ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 ጎዶልያስን ከገደለ በኋላ ማንም ሳያውቅ በሁለተኛው ቀን Ver Capítulo |