Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ኤርምያስ 39:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 የአ​ዛ​ዞች አለቃ ናቡ​ዛ​ር​ዳ​ንም ላከ፤ ናቡ​ሻ​ዝ​ባ​ንም፥ ራፋ​ስ​ቂ​ስም፥ ኔር​ጋል ሴራ​አ​ጼ​ርም፥ ራብ​ማ​ግም፥ የባ​ቢ​ሎ​ንም ንጉሥ አለ​ቆች ሁሉ ላኩ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

13 የክብር ዘበኞች አዛዥ ናቡዘረዳን፣ ጠቅላይ አዛዡ ናቡሸዝባን፣ ከፍተኛ ሹሙ ኤርጌል ሳራስር እንዲሁም ሌሎች የባቢሎን ንጉሥ መኳንንት ሁሉ፣

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 የዘበኞቹም አለቃ ናቡዘረዳን፥ የራፋስቂሱ ናቡሽዝባንም የራብማጉ ኤርጌል ሳራስርም የባቢሎንም ንጉሥ ዋና ዋና አለቆች ሁሉ

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

13 ስለዚህም ናቡዛርዳን፥ ናቡሻዝባንና ኔርጋልሻሬጼር ተብለው ከሚጠሩትና ከሌሎችም የባቢሎን ባለ ሥልጣኖች ጋር ሆኖ፥

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

13 የዘበኞቹም አለቃ ናቡዘረዳን ላከ፥ ናቡሽዝባንም ራፋስቂስም ኤርጌል ሳራስርም ራብማግም የባቢሎንም ንጉሥ ዋና ዋና አለቆች ሁሉ ላኩ፥

Ver Capítulo Cópia de




ኤርምያስ 39:13
5 Referências Cruzadas  

ኤር​ም​ያ​ስም ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም እስከ ተያ​ዘ​ች​በት ቀን ድረስ በግ​ዞት ቤቱ አደ​ባ​ባይ ተቀ​መጠ።


“ውሰ​ደ​ውና በመ​ል​ካም ተመ​ል​ከ​ተው፤ የሚ​ል​ህ​ንም ነገር አድ​ር​ግ​ለት እንጂ ክፉን ነገር አታ​ድ​ር​ግ​በት።”


ኤር​ም​ያ​ስ​ንም ከግ​ዞት ቤቱ አደ​ባ​ባይ አወ​ጡት፤ ወደ ቤቱም ይወ​ስ​ደው ዘንድ ለሳ​ፋን ልጅ ለአ​ኪ​ቃም ልጅ ለጎ​ዶ​ል​ያስ ሰጡት፤ እን​ዲ​ህም በሕ​ዝብ መካ​ከል ተቀ​መጠ።


የባ​ቢ​ሎ​ንም ንጉሥ አለ​ቆች ሁሉ፥ ማር​ጋ​ና​ሳር፥ ሳማ​ጎት፥ ናቡ​ሳ​ኮር፥ ናቡ​ሰ​ሪስ፥ ናግ​ራ​ጎ​ስ​ና​ሴር፥ ረብ​ማግ፥ ኔር​ጋል ሴሪ​አ​ጼር፥ ከቀ​ሩት ከባ​ቢ​ሎን ንጉሥ አለ​ቆች ሁሉ ጋር ገብ​ተው በመ​ካ​ከ​ለ​ኛው በር ውስጥ ተቀ​መጡ።


የአ​ዛ​ዦች አለቃ ናቡ​ዛ​ር​ዳ​ንም በከ​ተ​ማ​ዪቱ የቀ​ሩ​ትን ሕዝብ፥ ኰብ​ል​ለ​ውም ወደ እርሱ የገ​ቡ​ትን ሰዎ​ችና የቀ​ረ​ው​ንም የሕ​ዝ​ቡን ቅሬታ ወደ ባቢ​ሎን ማረ​ካ​ቸው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios