Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ኢሳይያስ 16:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሞ​ዓብ ላይ በድሮ ዘመን የተ​ና​ገ​ረው ነገር ይህ ነው።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

13 እግዚአብሔር አስቀድሞ ስለ ሞዓብ የተናገረው ቃል ይህ ነው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 ጌታ በሞዓብ ላይ አስቀድሞ የተናገረው ነገር ይህ ነው።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

13 እግዚአብሔር ስለ ሞአብ በቅድሚያ የተናገረው ቃል ይህ ነው፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

13 እግዚአብሔር በሞዓብ ላይ በድሮ ዘመን የተናገረው ነገር ይህ ነው።

Ver Capítulo Cópia de




ኢሳይያስ 16:13
3 Referências Cruzadas  

ለኀ​ፍ​ረት ይሆ​ን​ብ​ሃል፤ ሞዓብ በመ​ሠ​ዊ​ያ​ዎ​ችዋ ደክ​ማ​ለ​ችና፤ ለጸ​ሎ​ትም ወደ ጣዖ​ቶ​ችዋ ትሄ​ዳ​ለች፤ ሊያ​ድ​ኑ​አ​ትም አይ​ች​ሉም።


አሁ​ንም እን​ዲህ እላ​ለሁ፤ በሦ​ስት ዓመት ውስጥ እንደ ምን​ደኛ ዓመት የሞ​ዓብ ክብር ከብዙ ሀብ​ትዋ ጋር ይዋ​ረ​ዳል፤ በቍ​ጥ​ርም ጥቂት ይቀ​ራል፤ ክብ​ር​ዋም አይ​ገ​ኝም።


ራሳ​ች​ሁን አት​ደ​ብቁ፤ ከጥ​ንት ጀምሮ አል​ሰ​ማ​ች​ሁ​ምን? አል​ነ​ገ​ር​ኋ​ች​ሁ​ምን? ከእኔ ሌላ አም​ላክ እንደ ሌለ ምስ​ክ​ሮች ናችሁ።”


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios