Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ኢሳይያስ 13:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 የተ​በ​ተ​ኑት ሁሉ ይሞ​ታሉ፤ የተ​ሰ​በ​ሰ​ቡ​ትም ሁሉ በጦር ይወ​ድ​ቃሉ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 የተማረከ ሁሉ ይወጋል፤ የተያዘም ሁሉ በሰይፍ ይወድቃል።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 የተማረከ ሁሉ ይወጋል፤ የተያዘም ሁሉ በሰይፍ ይወድቃል።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 የተያዘም ሁሉ በሰይፍ ይገደላል።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 የተገኘ ሁሉ የተወጋ ይሆናል፥ የተያዘም ሁሉ በሰይፍ ይወድቃል።

Ver Capítulo Cópia de




ኢሳይያስ 13:15
8 Referências Cruzadas  

እን​ጀራ ይዛ​ችሁ ከሰ​ልፍ ከሸሹ ከብዙ ሰዎ​ችና በጦር ከጠፉ ከብዙ ሰዎች፥ ፍላጻ ከያዙ ከብዙ ሰዎ​ችና ጦር ከያዙ ከብዙ ሰዎች፥ ቀስ​ቶ​ቻ​ቸው ከተ​ሳ​ቡና በሰ​ልፍ ከወ​ደቁ ከብዙ ሰዎች ያመ​ለ​ጡ​ትን ተቀ​በ​ሏ​ቸው።


የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በከ​ለ​ዳ​ው​ያን ምድር ይሠራ ዘንድ ሥራ አለ​ውና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዕቃ ቤቱን ከፍቶ የቍ​ጣ​ውን ዕቃ ጦር አው​ጥ​ቶ​አል።


ፍሬ​ዋን ሁሉ አድ​ር​ቁ​ባት፤ ወደ መታ​ረ​ድም ይው​ረዱ፤ ቀና​ቸው ደር​ሳ​ለ​ችና፥ እነ​ሱን የሚ​በ​ቀ​ሉ​በት ጊዜ ደር​ሷ​ልና ወዮ​ላ​ቸው!


በአ​ን​ቺም ወን​ድና ሴትን እበ​ት​ና​ለሁ፤ በአ​ን​ቺም ሽማ​ግ​ሌ​ው​ንና ብላ​ቴ​ና​ውን እበ​ት​ና​ለሁ፤ በአ​ን​ቺም ጐል​ማ​ሳ​ው​ንና ቆን​ጆ​ዪ​ቱን እበ​ት​ና​ለሁ፤


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios