Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘፍጥረት 44:25 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

25 አባ​ታ​ች​ንም፦ ዳግ​መኛ ሄዳ​ችሁ ጥቂት እህል ሸም​ቱ​ልን አለን።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25 “ከዚያም አባታችን ‘እስኪ ተመልሳችሁ ጥቂት እህል ሸምቱልን’ ሲለን፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

25 ከዚያም አባታችን ‘እስቲ ተመልሳችሁ ጥቂት እህል ሸምቱልን’ ሲለን፤

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

25 ከዚህ በኋላ እርሱ ‘አሁንም ወደ ግብጽ ተመለሱና ጥቂት እህል ሸምቱልን’ አለን።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

25 አባታችንም፦ ተመልሳችሁ ጥቂት እህል ሸምቱ ልን አለ።

Ver Capítulo Cópia de




ዘፍጥረት 44:25
4 Referências Cruzadas  

ከግ​ብ​ፅም ያመ​ጡ​ትን እህል በል​ተው ከፈ​ጸሙ በኋላ አባ​ታ​ቸው፥ “እን​ደ​ገና ሂዱ፤ ጥቂት እህል ሸም​ታ​ችሁ አም​ጡ​ልን” አላ​ቸው።


ወን​ድ​ማ​ች​ንን ከእኛ ጋር ባት​ል​ከው ግን አን​ሄ​ድም፤ ያ ሰው ‘ታናሽ ወን​ድ​ማ​ች​ሁን ከእ​ና​ንተ ጋር ካላ​መ​ጣ​ችሁ ፊቴን አታ​ዩም’ ብሎ​ና​ልና።”


ወደ ባሪ​ያህ ወደ አባ​ታ​ችን በተ​መ​ለ​ስን ጊዜም የጌ​ታ​ች​ንን ቃል ነገ​ር​ነው።


እኛም አል​ነው፦ ታናሹ ወን​ድ​ማ​ችን ከእኛ ጋር ካል​ሄደ መሄድ አን​ች​ልም፤ ታናሹ ወን​ድ​ማ​ችን ከእኛ ጋር ከሌለ የዚ​ያን ሰው ፊት ማየት አይ​ቻ​ለ​ን​ምና።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios