Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዕዝራ 10:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ከጳ​ሰ​ኮር ልጆ​ችም ኤል​ዮና፥ መሐ​ሰዓ፥ ይስ​ማ​ኤል፥ ናት​ና​ኤል፥ ኢዮ​ዛ​ባድ፥ ኤልሣ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 ከፋስኮር ዘሮች፤ ኤልዮዔናይ፣ መዕሤያ፣ ይስማኤል፣ ናትናኤል፣ ዮዛባትና ኤልዓሣ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 ከፓሽሑር ልጆችም፦ ኤልዮዔናይ፥ ማዕሤያ፥ ዪሽማኤል፥ ናትናኤል፥ ዮዛባድ፥ ኤልዓሣ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 ከፓሽሑር ጐሣ፦ ኤልዮዔናይ፥ ማዕሤያ፥ እስማኤል፥ ናትናኤል፥ ዮዛባድና ኤልዓሳ፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

22 ከፋስኩር ልጆችም፤ ኤልዮዔናይ፥ መዕሤያ፥ ይስማኤል፥ ናትናኤል፥ ዮዛባት፥ ኤልዓሣ።

Ver Capítulo Cópia de




ዕዝራ 10:22
8 Referências Cruzadas  

የመ​ል​ክያ ልጅ፥ የጳ​ስ​ኮር ልጅ፥ የይ​ሮ​ሐም ልጅ፥ አዳያ፤ የኤ​ሜር ልጅ የም​ስ​ል​ሞት ልጅ፥ የሜ​ሱ​ላም ልጅ፥ የኤ​ሕ​ዜራ ልጅ፥ የዓ​ዴ​ኤል ልጅ መዕ​ሣይ፤


ከኤ​ራም ልጆ​ችም መሳ​ሔል፥ ኤልያ፥ ሴሚያ፥ ያሔል፥ ዖዝያ።


ከሌ​ዋ​ው​ያ​ንም ኢዮ​ዛ​ባድ፥ ሰሜኢ፥ ቆሊ​ጣስ የሚ​ባል ቆልያ፥ ፈዲሓ፥ ይሁዳ፥ አል​ዓ​ዛር።


ካህ​ናቱ ከኢ​ያሱ ወገን የዮ​ዳኤ ልጆች ዘጠኝ መቶ ሰባ ሦስት።


የፋ​ስ​ኮር ልጆች ሺህ ሁለት መቶ አርባ ሰባት።


የኢ​ዮ​ሴ​ዴ​ቅም ልጅ ኢያሱ፥ ወን​ድ​ሞ​ቹም ካህ​ናቱ፥ የሰ​ላ​ት​ያ​ልም ልጅ ዘሩ​ባ​ቤል፥ ወን​ድ​ሞ​ቹም ተነ​ሥ​ተው በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰው በሙሴ ሕግ እንደ ተጻፈ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕት ያቀ​ር​ቡ​በት ዘንድ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን አም​ላክ መሠ​ዊያ ሠሩ።


የፋ​ስ​ኮር ልጆች ሺህ ሁለት መቶ አርባ ሰባት።


ከይ​ሳ​ኮር የሰ​ገር ልጅ ናት​ና​ኤል፥


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios