Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዕዝራ 10:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ከኢ​ሚር ልጆ​ችም አና​ኒና ዝብ​ድያ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 ከኢሜር ዘሮች፤ አናኒና ዝባድያ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ከኢሜርም ልጆች፥ ሐናኒና ዝባድያ፤

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 ከኢሜር ጐሣ፦ ሐናኒና ዘባድያ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 ከኢሜር ልጆችም፤ አናኒና ዝባድያ።

Ver Capítulo Cópia de




ዕዝራ 10:20
8 Referências Cruzadas  

ዐሥራ አም​ስ​ተ​ኛው ለቤ​ል​ጋዕ፥ ዐሥራ ስድ​ስ​ተ​ኛው ለኤ​ሜር፥


ሚስ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን ይፈቱ ዘንድ እጃ​ቸ​ውን ሰጡ፤ ስለ በደ​ላ​ቸ​ውም ከመ​ን​ጋው አንድ አውራ በግ ለበ​ደል መሥ​ዋ​ዕት አቀ​ረቡ።


ከኤ​ራም ልጆ​ችም መሳ​ሔል፥ ኤልያ፥ ሴሚያ፥ ያሔል፥ ዖዝያ።


ካህ​ናቱ ከኢ​ያሱ ወገን የዮ​ዳኤ ልጆች ዘጠኝ መቶ ሰባ ሦስት።


የኢ​ሜር ልጆች ሺህ አምሳ ሁለት።


የኤ​ረም ልጆች ሺህ ዐሥራ ሰባት።


የኢ​ዮ​ሴ​ዴ​ቅም ልጅ ኢያሱ፥ ወን​ድ​ሞ​ቹም ካህ​ናቱ፥ የሰ​ላ​ት​ያ​ልም ልጅ ዘሩ​ባ​ቤል፥ ወን​ድ​ሞ​ቹም ተነ​ሥ​ተው በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰው በሙሴ ሕግ እንደ ተጻፈ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕት ያቀ​ር​ቡ​በት ዘንድ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን አም​ላክ መሠ​ዊያ ሠሩ።


የኤ​ሜር ልጆች ሺህ አምሳ ሁለት።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios