Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘፀአት 9:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 ነገር ግን አን​ተና ሹሞ​ችህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ክን ምን​ጊ​ዜም እን​ደ​ማ​ት​ፈሩ አው​ቃ​ለሁ” አለው።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 ሆኖም አንተና ሹማምትህ አሁንም ቢሆን እግዚአብሔር አምላክን እንደማትፈሩ ዐውቃለሁ።”

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 አንተና አገልጋዮችህ ጌታ አምላክን ገና እንደማትፈሩ አውቃለሁና።”

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 ነገር ግን አንተና መኳንንትህ ገና እግዚአብሔር አምላክን የማትፈሩ መሆናችሁን ዐውቃለሁ።”

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

30 ነገር ግን አንተና ባሪያዎችህ አምላክን እግዚአብሔርን ገና እንደማትፈሩ አውቃለሁ፤” አለው።

Ver Capítulo Cópia de




ዘፀአት 9:30
4 Referências Cruzadas  

ሙሴም፥ “እነሆ፥ ከአ​ንተ ዘንድ እወ​ጣ​ለሁ፤ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እጸ​ል​ያ​ለሁ፤ የውሻ ዝን​ቡም ከአ​ንተ፥ ከሹ​ሞ​ች​ህና ከሕ​ዝ​ብህ ነገ ይር​ቃል፤ ነገር ግን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይሠዉ ዘንድ ሕዝ​ቡን እን​ደ​ማ​ት​ለ​ቅቅ እን​ደ​ገና ማታ​ለ​ልን አት​ድ​ገም።”


እግዚአብሔርን የሚፈልግ ዕውቀትን ከጽድቅ ጋር ያገኛል፥


በም​ድር ጽድ​ቅን የማ​ይ​ማ​ርና መል​ካ​ምን የማ​ያ​ደ​ርግ ኃጥእ አል​ቆ​አ​ልና፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ክብር እን​ዳ​ያይ ኀጢ​አ​ተ​ኛን ያስ​ወ​ግ​ዱ​ታል።


አቤቱ፥ ከመ​ን​ገ​ድህ ለምን አሳ​ት​ኸን? እን​ዳ​ን​ፈ​ራ​ህም ልባ​ች​ንን ለምን አጸ​ና​ህ​ብን? ስለ ባሪ​ያ​ዎ​ችህ ስለ ርስ​ትህ ነገ​ዶች ተመ​ለስ፤


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios