Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘፀአት 6:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 የዑ​ዝ​ኤ​ልም ልጆች ሚሳ​ኤል፥ ኤል​ሳ​ፋን፥ ሴትሪ ናቸው።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 የዑዝኤል ወንዶች ልጆች፣ ሚሳኤል፣ ኤልዳፋንና ሥትሪ ነበሩ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 የዑዚኤል ልጆች ሚሻኤል፥ ኤልጻፋን፥ ሢትሪ ናቸው።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 ዑዚኤልም ሚሻኤል፥ ኤልጻፋንና ሲትሪ የተባሉ ወንዶች ልጆች ነበሩት።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

22 የዑዝኤል ልጆች ሚሳኤል፥ ኤልዳፋን፥ ሥትሪ ናቸው።

Ver Capítulo Cópia de




ዘፀአት 6:22
5 Referências Cruzadas  

ከኤ​ል​ሳ​ፋን ልጆች፤ አለ​ቃው ሰማያ፥ ወን​ድ​ሞ​ቹም ሁለት መቶ፤


ከኤ​ል​ሳ​ፋ​ንም ልጆች ሳም​ሪና ኢዮ​ሔል፥ ከአ​ሳ​ፍም ልጆች ዘካ​ር​ያ​ስና ማታ​ን​ያስ፤


ከእ​ር​ሱም በኋላ የዘ​ቡር ልጅ ባሮክ ከማ​ዕ​ዘኑ ጀምሮ እስከ ታላቁ ካህን እስከ ኤል​ያ​ሴብ ቤት መግ​ቢያ ድረስ ሌላ​ውን ክፍል ተግቶ ሠራ።


ሙሴም የአ​ሮ​ንን አጎት የአ​ዚ​ሔ​ልን ልጆች ሚሳ​ዴ​ንና ኤል​ሳ​ፍ​ንን ጠርቶ፥ “ሂዱ፤ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ቸ​ሁን ከመ​ቅ​ደሱ ፊት አን​ሥ​ታ​ችሁ ከሰ​ፈር ወደ ውጭ ውሰ​ዱ​አ​ቸው” አላ​ቸው።


የቀ​ዓት ወገ​ኖች አባ​ቶች ቤት አለቃ የአ​ዛ​ሔል ልጅ ኤሊ​ሳፋ ይሆ​ናል።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios