Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘፀአት 39:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን እን​ዳ​ዘ​ዘው፥ የመ​ደ​ረ​ቢ​ያ​ውን ቀሚስ ሞላ​ውን በሸ​ማኔ ሥራ ሰማ​ያዊ አድ​ርጎ ሠራው።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 የኤፉዱን ቀሚስ በሸማኔ ሥራ ሙሉ በሙሉ ከሰማያዊ ጨርቅ ሠሩት፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 የኤፉዱን ቀሚስ በሸማኔ ሥራ ሙሉ በሙሉ ከሰማያዊ ሠራው።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 የኤፉዱ መደረቢያ ቀሚስ የተሠራው ሙሉ በሙሉ ከሰማያዊ ከፈይ ነበር፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

22 እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው፥ የኤፉዱን ቀሚስ ሞላውን በሸማኔ ሥራ ሰማያዊ አደረገው።

Ver Capítulo Cópia de




ዘፀአት 39:22
2 Referências Cruzadas  

ልብሰ እን​ግ​ድ​ዓው በብ​ል​ሃት ከተ​ጠ​ለ​ፈው ከመ​ደ​ረ​ቢ​ያው ቋድ በላይ እን​ዲ​ሆን፥ ከመ​ደ​ረ​ቢ​ያው እን​ዳ​ይ​ለይ ልብሰ እን​ግ​ድ​ዓ​ውን ከቀ​ለ​በ​ቶቹ ጋር ወደ መደ​ረ​ቢ​ያው ቀለ​በ​ቶች በሰ​ማ​ያዊ ፈትል አሰ​ሩት።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios