Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘፀአት 26:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ለድ​ን​ኳኑ ለሁ​ለ​ተ​ኛው ወገን በሰ​ሜን በኩል ሃያ ሳን​ቆች፥

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 በሌላው ጐን፣ ከማደሪያው ድንኳን በስተሰሜን በኩል ሃያ ወጋግራዎችን አብጅ፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ለማደሪያው ለሁለተኛው ወገን በሰሜን በኩል ሀያ ሳንቃዎች፥

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 ከድንኳኑ በስተ ሰሜን በኩል ኻያ ተራዳዎችን አድርግ፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 ለማደሪያው ለሁለተኛው ወገን በሰሜን በኩል ሀያ ሳንቆች፥

Ver Capítulo Cópia de




ዘፀአት 26:20
2 Referências Cruzadas  

ከሃ​ያ​ውም ሳን​ቆች በታች አርባ የብር እግ​ሮ​ችን አድ​ርግ፤ ከእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ ሳንቃ በታች ለሁ​ለት ማጋ​ጠ​ሚ​ያ​ዎች ሁለት እግ​ሮች ይሁኑ። ከሌ​ላ​ውም ሳንቃ በታች ለሁ​ለት ማጋ​ጠ​ሚ​ያ​ዎች ሁለት እግ​ሮች ይሁኑ።


ለእ​ነ​ር​ሱም አርባ የብር እግ​ሮች ይሁኑ፤ ከእ​ያ​ን​ዳ​ን​ዱም ሳንቃ በታች ሁለት እግ​ሮች ይሁኑ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios