Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘፀአት 16:36 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

36 ወደ ፊኒ​ቆ​ንም ምድር እስ​ኪ​መጡ ድረስ መና በሉ። ጎሞ​ርም የሦ​ስት ላዳን መስ​ፈ​ሪያ ዐሥ​ረኛ ክፍል ነው።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

36 አንድ ጎሞር የኢፍ መስፈሪያ አንድ ዐሥረኛ ነው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

36 ዖሜርም የኢፍ አንድ አሥረኛ ነው።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

36 በዚያን ጊዜ መደበኛ መስፈሪያዎች ኢፍና ጎሞር ይባሉ ነበሩ። ኢፍ ዐሥራ አምስት ኪሎ ሲመዝን ጎሞር አንድ ኪሎ ተኩል ነበር።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

36 ጎሞርም የኢፍ መስፈሪያ አሥረኛ ክፍል ነው።

Ver Capítulo Cópia de




ዘፀአት 16:36
5 Referências Cruzadas  

ታደ​ር​ጉት ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያዘ​ዘው ነገር ይህ ነው፦ እያ​ን​ዳ​ንዱ ሰው ለቤተ ሰቡ ለእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ አንድ ጎሞር ይሰ​ብ​ስብ፤ እንደ ቤተ ሰቡ ቍጥር ለእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ በድ​ን​ኳኑ አብ​ረ​ውት ከሚ​ኖ​ሩት ጋር ይሰ​ብ​ስብ።”


እን​ዲ​ሁም የኢ​ፍና የባ​ዶስ መስ​ፈ​ሪያ አንድ ይሁን፤ የባ​ዶስ መስ​ፈ​ሪያ፥ የቆ​ሮስ መስ​ፈ​ሪያ ዐሥ​ረኛ ክፍል፥ የኢፍ መስ​ፈ​ሪ​ያ​ውም የቆ​ሮስ መስ​ፈ​ሪያ ዐሥ​ረኛ ክፍል ይሁን። መስ​ፈ​ሪ​ያው እንደ ቆሮስ መስ​ፈ​ሪያ ይሁን።


ለእ​ህ​ልም ቍር​ባን የኢን መስ​ፈ​ሪያ አራ​ተኛ እጅ በሆነ፥ ተወ​ቅጦ በተ​ጠ​ለለ ዘይት የተ​ለ​ወሰ የኢፍ መስ​ፈ​ሪያ ዐሥ​ረኛ እጅ መል​ካም ዱቄት ታቀ​ር​ባ​ላ​ችሁ።


በእርሻውም ውስጥ እስከ ማታ ድረስ ቃረመች፣ የቃረመችውንም ወቃችው፣ አንድ የኢፍ መስፈሪያ ያህልም ገብስ ሆነ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios