Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘዳግም 3:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 “በዚ​ያም ዘመን እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እን​ዲህ ብዬ ለመ​ን​ሁት፦

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

23 በዚያ ጊዜ እግዚአብሔርን እንዲህ ብዬ ለመንሁት፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

23 “በዚያን ጊዜ ለጌታ እኔ እንዲህ ብዬ ለመንሁ፦

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

23 “በዚያን ጊዜ እንዲህ ስል አጥብቄ ጸለይኩ፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

23 በዚያም ዘመን እኔ ወደ እግዚአብሔር እንዲህ ብዬ ለመንሁ፦

Ver Capítulo Cópia de




ዘዳግም 3:23
4 Referências Cruzadas  

እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን አለው፥ “ወደ​ዚህ በና​ባው አሻ​ገር ወዳ​ለው ተራራ ውጣ፤ ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ይገ​ዙ​አት ዘንድ እኔ የም​ሰ​ጣ​ቸ​ውን የከ​ነ​ዓ​ንን ምድር እያት፤


አም​ላ​ካ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እርሱ ስለ እና​ንተ ይዋ​ጋ​ልና ከእ​ነ​ርሱ የተ​ነሣ አት​ፍሩ።


ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሆይ! ታላ​ቅ​ነ​ት​ህ​ንና ኀይ​ል​ህን፥ የጸ​ናች እጅ​ህ​ንና የተ​ዘ​ረ​ጋች ክን​ድ​ህን ለእኔ ለአ​ገ​ል​ጋ​ይህ ማሳ​የት ጀም​ረ​ሃል፤ በሰ​ማ​ይና በም​ድ​ርም እንደ ሥራህ፥ እንደ ኀይ​ል​ህም ይሠራ ዘንድ የሚ​ችል አም​ላክ ማን ነው?


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios