Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘዳግም 22:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 ከተ​ልባ እግ​ርና ከበግ ጠጕር በአ​ን​ድ​ነት የተ​ሠራ ልብስ አት​ል​በስ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 ሱፍና በፍታ አንድ ላይ ተፈትሎ የተሠራ ልብስ አትልበስ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 “ሱፍና በፍታ ተቀላቅሎ አብሮ የተሠራ ልብስ አትልበስ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 “ሱፍና በፍታ ተቀላቅሎ አብሮ የተሠራ ልብስ አትልበስ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

11 ከተልባ እግርና ከበግ ጠጉር በአንድነት የተሠራ ልብስ አትልበስ።

Ver Capítulo Cópia de




ዘዳግም 22:11
3 Referências Cruzadas  

“ሥር​ዐ​ቴን ጠብቁ፤ በበ​ሬህ በባ​ዕድ ቀን​በር አት​ረስ፤ በወ​ይን ቦታህ የተ​ለ​ያየ ዘር አት​ዝራ፤ ከሁ​ለት ዐይ​ነት ነገር የተ​ሠራ ልብስ ኀፍ​ረት ነውና አት​ል​በስ።


በም​ሳ​ሌም እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “በአ​ሮጌ ልብስ ቀዳዳ ላይ የአ​ዲስ ልብስ እራፊ የሚ​ጥፍ የለም፤ ያለ​ዚያ ግን አዲሱ አሮ​ጌ​ውን ይቀ​ድ​ደ​ዋል፤ አዲሱ እራ​ፊም ከአ​ሮ​ጌው ጋር አይ​ስ​ማ​ማም።


“በም​ት​ለ​ብ​ሰው በል​ብ​ስህ በአ​ራቱ ማዕ​ዘን ዘርፍ አድ​ርግ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios