Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ዘዳግም 1:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 እና​ን​ተም ሁላ​ችሁ ወደ እኔ ቀር​ባ​ችሁ፦ ምድ​ሪ​ቱን እን​ዲ​ሰ​ል​ሉ​ል​ንና እን​ወ​ጣ​ባት ዘንድ የሚ​ገ​ባ​ንን የመ​ን​ገ​ዱ​ንና የም​ን​ገ​ባ​ባ​ቸ​ውን የእ​ነ​ዚ​ያን ከተ​ሞች ወሬ ተመ​ል​ሰው እን​ዲ​ነ​ግ​ሩን በፊ​ታ​ችን ሰዎች እን​ላክ አላ​ች​ሁኝ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 ከዚያም ሁላችሁ ወደ እኔ መጥታችሁ፣ “ምድሪቱን እንዲሰልሉልን ሰዎች አስቀድመን እንላክ፤ እነርሱም ወደዚያ የሚያደርሰንን መንገድና የምንሄድባቸውን ከተሞች በማጥናት ተመልሰው ይነግሩናል” አላችሁ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 “እናንተም ሁላችሁ ወደ እኔ ቀርባችሁ፦ ‘ምድሪቱን እንዲሰልሉልንና እንወጣባት ዘንድ የሚገባንን የመንገዱንና የምንገባባቸውን የእነዚያን ከተሞች ወሬ ተመልሰው እንዲነግሩን በፊታችን ሰዎች እንላክ’ አላችሁኝ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 “ነገር ግን እናንተ ወደ እኔ መጥታችሁ ‘ምድሪቱን የሚሰልሉ ሰዎችን በፊታችን እንላክ፤ እነርሱም ወደዚያች ምድር የሚያደርሰንን ትክክለኛ መንገድና ምን ዐይነት ከተሞችም እንዳሉ አጥንተው ሊነግሩን ይችላሉ’ አላችሁኝ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

22 እናንተም ሁላችሁ ወደ እኔ ቀርባችሁ፦ ምድሪቱን እንዲጎበኙልንና እንወጣበት ዘንድ የሚገባንን የመንገዱንና የምንገባባቸውን የእነዚያን ከተሞች ወሬ ተመልሰው እንዲነግሩን በፊታችን ሰዎች እንስደድ አላችሁኝ።

Ver Capítulo Cópia de




ዘዳግም 1:22
3 Referências Cruzadas  

ምድ​ሪ​ቱን ይሰ​ልሉ ዘንድ ከቃ​ዴስ በርኔ በላ​ክ​ኋ​ቸው ጊዜ አባ​ቶ​ቻ​ችሁ እን​ዲህ አድ​ር​ገው አል​ነ​በ​ረ​ምን?


ያም ነገር ደስ አሰ​ኘኝ፤ ከእ​ና​ን​ተም ዐሥራ ሁለት ሰው ወሰ​ድሁ፤ ከየ​ነ​ገዱ ሁሉ አንድ አንድ ሰው ነበረ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios