Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሐዋርያት ሥራ 25:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 የከ​ሰ​ሱ​ትም በቆሙ ጊዜ፥ እኔ እንደ አሰ​ብ​ሁት በከ​ሰ​ሱት ክስ የሠ​ራው ምንም ነገር የለም።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 ከሳሾቹም ተነሥተው በመቆም ሲናገሩ፣ እኔ ያሰብሁትን ያህል ከባድ ክስ አላቀረቡበትም፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 ከሳሾቹም በቆሙ ጊዜ እኔ ያሰብሁትን ክፉ ነገር ክስ ምንም አላመጡበትም፤

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 ከሳሾቹም ለመናገር አጠገቡ በቆሙ ጊዜ እኔ ክፉ ነገር ሠርቶአል ብዬ የገመትኩትን ያኽል ለክስ የሚያበቃ ምንም ነገር አላቀረቡበትም።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

18 ከሳሾቹም በቆሙ ጊዜ እኔ ያሰብሁትን ክፉ ነገር ክስ ምንም አላመጡበትም፤

Ver Capítulo Cópia de




ሐዋርያት ሥራ 25:18
5 Referências Cruzadas  

ጲላ​ጦ​ስም፥ “እና​ንተ ወስ​ዳ​ችሁ እንደ ሕጋ​ችሁ ፍረ​ዱ​በት” አላ​ቸው፤ አይ​ሁ​ድም፥ “እኛስ ማን​ንም ልን​ገ​ድል አል​ተ​ፈ​ቀ​ደ​ል​ንም” አሉት።


ጳው​ሎ​ስም ይመ​ል​ስ​ላ​ቸው ዘንድ አፉን ሊከ​ፍት ወድዶ ሳለ አገረ ገዢው ጋል​ዮስ መልሶ አይ​ሁ​ድን እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እና​ንተ አይ​ሁድ ሆይ፥ የበ​ደ​ላ​ችሁ በደል ቢኖር፥ ወይም ሌላ በደል ቢኖ​ር​በት አቤ​ቱ​ታ​ች​ሁን በሰ​ማ​ሁና ባከ​ራ​ከ​ር​ኋ​ችሁ ነበር።


ከዚ​ህም በኋላ፤ በዚሁ በተ​ሰ​በ​ሰቡ ጊዜ ሳል​ዘ​ገይ በማ​ለዳ በፍ​ርድ ወን​በር ተቀ​ምጬ፥ ያን ሰው እን​ዲ​ያ​መ​ጡት አዘ​ዝሁ።


ስለ ሃይ​ማ​ኖ​ታ​ቸው ከሆ​ነው ክር​ክ​ርና ስለ ሞተው፥ ጳው​ሎስ ግን ሕያው ነው ስለ​ሚ​ለው ሰው ስለ ኢየ​ሱስ ከሆ​ነው ክር​ክር በቀር፤


አይ​ሁ​ድ​ንም፥ “ከመ​ካ​ከ​ላ​ችሁ የሚ​ችሉ ካሉ ከከ​ሰ​ሳ​ች​ሁት ከዚያ ሰው ጋር እን​ዲ​ከ​ራ​ከሩ ከእኔ ጋር ይው​ረዱ” አላ​ቸው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios