Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሐዋርያት ሥራ 13:37 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

37 ይህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያስ​ነ​ሣው ግን መፍ​ረስ መበ​ስ​በ​ስን አላ​የም።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

37 እግዚአብሔር ከሙታን ያስነሣው እርሱ ግን መበስበስን አላየም።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

37 ይህ እግዚአብሔር ያስነሣው ግን መበስበስን አላየም።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

37 እግዚአብሔር ከሞት ያስነሣው ግን መበስበስ አልደረሰበትም።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

37 ይህ እግዚአብሔር ያስነሣው ግን መበስበስን አላየም።

Ver Capítulo Cópia de




ሐዋርያት ሥራ 13:37
4 Referências Cruzadas  

እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን ከሙ​ታን ለይቶ አስ​ነ​ሣው።


በሁ​ለ​ተ​ኛው መዝ​ሙር፦ ‘አንተ ልጄ ነህ፤ እኔ ዛሬ ወለ​ድ​ሁህ’ እን​ዳለ ኢየ​ሱ​ስን አስ​ነ​ሥቶ ተስ​ፋ​ውን ለእኛ ለል​ጆ​ቻ​ቸው ፈጽ​ሞ​አል።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን የሞ​ትን ማሰ​ሪያ ፈቶ ከሙ​ታን ለይቶ አስ​ነ​ሣው፤ ሞት እር​ሱን ሊይ​ዘው አይ​ች​ል​ምና።


ነፍ​ሴን በሲ​ኦል አት​ተ​ዋ​ት​ምና፥ ጻድ​ቅ​ህ​ንም ጥፋ​ትን ያይ ዘንድ አት​ሰ​ጠ​ው​ምና።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios