Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




2 ሳሙኤል 14:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 አቤ​ሴ​ሎ​ምም ብላ​ቴ​ኖ​ቹን፥ “በእ​ር​ሻዬ አጠ​ገብ ያለ​ች​ውን የኢ​ዮ​አ​ብን እርሻ እዩ፤ በዚ​ያም ገብስ አለው፤ ሄዳ​ችሁ በእ​ሳት አቃ​ጥ​ሉት” አላ​ቸው። የአ​ቤ​ሴ​ሎ​ምም ብላ​ቴ​ኖች እር​ሻ​ውን አቃ​ጠ​ሉት። የኢ​ዮ​አ​ብም አሽ​ከ​ሮች ልብ​ሶ​ቻ​ቸ​ውን ቀድ​ደው ተመ​ል​ሰው፥ “የአ​ቤ​ሴ​ሎም አሽ​ከ​ሮች እር​ሻ​ህን በእ​ሳት አቃ​ጠ​ሉት” ብለው ነገ​ሩት።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 ከዚያም አቤሴሎም ለአገልጋዮቹ “ተመልከቱ የኢዮአብ ዕርሻ የሚገኘው ከእኔ ዕርሻ አጠገብ ነው፤ በዕርሻው ላይ የገብስ አዝመራ አለው፤ ሄዳችሁም እሳት ልቀቁበት” አላቸው። ስለዚህ የአቤሴሎም አገልጋዮች ሄደው የኢዮአብን ዕርሻ በእሳት አቃጠሉት።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 ከዚያም አቤሴሎም ለአገልጋዮቹ “ተመልከቱ፥ የኢዮአብ እርሻ የሚገኘው ከእኔ እርሻ አጠገብ ነው፤ በእርሻው ላይ የገብስ ሰብል አለው፤ ሄዳችሁም እሳት ልቀቁበት” አላቸው። ስለዚህ የአቤሴሎም አገልጋዮች ሄደው እርሻውን በእሳት አቃጠሉት።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 ስለዚህም አቤሴሎም አገልጋዮቹን “ተመልከቱ፤ የኢዮአብ እርሻ ከእኔ እርሻ ቀጥሎ ሲሆን የገብስ ሰብል ይገኝበታል፤ ስለዚህም ሂዱና በእሳት አቃጥሉት” ሲል አዘዛቸው፤ እነርሱም ሄደው ሰብሉን በእሳት አቃጠሉ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

30 ባሪያዎቹንም፦ በእርሻዬ አጠገብ ያለውን የኢዮአብን እርሻ እዩ፥ በዚያም ገብስ አለው፥ ሂዳችሁ በእሳት አቃጥሉት አላቸው። የአቤሴሎምም ባሪያዎች እርሻውን አቃጠሉት።

Ver Capítulo Cópia de




2 ሳሙኤል 14:30
9 Referências Cruzadas  

አቤ​ሴ​ሎ​ምም ወደ ንጉሡ ይል​ከው ዘንድ ወደ ኢዮ​አብ ላከ፤ ወደ እር​ሱም ሊመጣ አል​ወ​ደ​ደም፤ ሁለ​ተ​ኛም ላከ​በት፤ ሊመጣ ግን አል​ወ​ደ​ደም።


ኢዮ​አ​ብም ተነ​ሥቶ ወደ አቤ​ሴ​ሎም ወደ ቤቱ መጣና፥ “ብላ​ቴ​ኖ​ችህ እር​ሻ​ዬን ስለ​ምን አቃ​ጠ​ሉት?” አለው።


ኢዮ​አ​ብም፥ “እኔ ከአ​ንተ ጋር እን​ዲህ እዘ​ገይ ዘንድ አል​ች​ልም” ብሎ ሦስት ጦሮች በእጁ ወሰደ፤ አቤ​ሴ​ሎ​ምም ገና በዛፍ ላይ ተን​ጠ​ል​ጥሎ ሕያው ሳለ በልቡ ላይ ተከ​ላ​ቸው።


እር​ሱም፥ “ወደ ታች ወር​ው​ሩ​አት” አላ​ቸው፤ ወረ​ወ​ሩ​አ​ትም፥ ደም​ዋም በግ​ን​ቡና በፈ​ረ​ሶች መግ​ሪያ ላይ ተረጨ፥ ረገ​ጡ​አ​ትም።


ሶም​ሶ​ንም፥ “ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ በፍ​ል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያን ላይ ክፉ ባደ​ርግ እኔ ንጹሕ ነኝ” አላ​ቸው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios