Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




2 ነገሥት 23:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 “ይህ የማ​የው የተ​ቀ​በረ ነገር ምን​ድን ነው?” አለ የዚ​ያ​ችም ከተማ ሰዎች፥ “ከይ​ሁዳ መጥቶ በቤ​ቴል መሠ​ዊያ ላይ ይህን ያደ​ረ​ግ​ኸ​ውን ነገር የተ​ና​ገ​ረው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰው መቃ​ብር ነው” ብለው ነገ​ሩት።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 ንጉሡም፣ “ያ የማየው የመቃብር ሐውልት የማን ነው?” ሲል ጠየቀ። የከተማዪቱም ሰዎች፣ “ከይሁዳ መጥቶ አሁን አንተ ያደረግኸውን ነገር ሁሉ በቤቴል መሠዊያ ላይ እንደሚደርስ የተናገረ የዚያ የእግዚአብሔር ሰው መቃብር ነው” አሉት።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 “ያ መቃብር የማን ነው?” ሲል ጠየቀ። የቤትኤልም ሕዝብ “ከይሁዳ መጥቶ በዚህ መሠዊያ ላይ ይህን አንተ ያደረግኸው ነገር ሁሉ እንደሚፈጸምበት ተናግሮ የነበረው የነቢዩ መቃብር ነው” ሲሉ መለሱለት።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 “ያ መቃብር የማን ነው?” ሲል ጠየቀ። የቤትኤልም ሕዝብ “ከይሁዳ መጥቶ በዚህ መሠዊያ ላይ ይህን አንተ ያደረግኸው ነገር ሁሉ እንደሚፈጸምበት ተናግሮ የነበረው የነቢዩ መቃብር ነው” ሲሉ መለሱለት።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

17 “ያ የማየው የመታሰቢያ ምልክት ምንድር ነው?” አለ። የዚያችም ከተማ ሰዎች “ከይሁዳ ወጥቶ በቤቴል መሠዊያ ላይ ይህን ያደረግኸውን ነገር የተናገረው የእግዚአብሔር ሰው መቃብር ነው፤” ብለው ነገሩት።

Ver Capítulo Cópia de




2 ነገሥት 23:17
2 Referências Cruzadas  

እነ​ሆም፥ አንድ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰው በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ከይ​ሁዳ ወደ ቤቴል መጣ፤ ኢዮ​ር​ብ​ዓ​ምም መሥ​ዋ​ዕት ይሠዋ ዘንድ በመ​ሠ​ዊ​ያው አጠ​ገብ ቆሞ ነበር።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios