Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




2 ዜና መዋዕል 1:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 የሰ​ሎ​ሞን ፈረ​ሶች መምጫ ከግ​ብ​ፅና ከቴ​ቁሄ ምድር ነበር። በዋጋ ገዝ​ተው ከቴ​ቁሄ የሚ​ያ​መ​ጡ​አ​ቸ​ውም ከሀ​ገር ሽማ​ግ​ሌ​ዎች የሆኑ የሰ​ሎ​ሞን ነጋ​ዴ​ዎች ነበሩ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 የሰሎሞን ፈረሶች የመጡት ከግብጽና ከቀዌ ሲሆን፣ ከቀዌ የገዟቸውም የንጉሡ ነጋዴዎች ነበሩ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 ሰሎሞንም ፈረሶችን ከግብጽና ከቀዌ አስመጣ፤ የንጉሡም ነጋዴዎች በገንዘብ እየገዙ ከቀዌ ያመጡአቸው ነበር።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 የንጉሡም ፈረሶች የሚመጡት፥ ከግብጽና ከቀዌ ነበር፤ የንጉሡም ነጋዴዎች ከቀዌ ይገዙአቸው ነበር።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 ሰሎሞንም ፈረሶችን ከግብጽና ከቀዌ አስመጣ፤ የንጉሡም ነጋዴዎች በገንዘብ እየገዙ ከቀዌ ያመጡአቸው ነበር።

Ver Capítulo Cópia de




2 ዜና መዋዕል 1:16
5 Referências Cruzadas  

ሄደ​ውም ከግ​ብፅ አንድ ሰረ​ገላ በስ​ድ​ስት መቶ ብር፥ አን​ድ​ንም ፈረስ በመቶ አምሳ ሰቅል ብር አመጡ፤ እን​ዲ​ሁም ለኬ​ጢ​ያ​ው​ያ​ንና ለሦ​ርያ ነገ​ሥ​ታት ሁሉ በየ​ተ​ራ​ቸው ያመ​ጡ​ላ​ቸው ነበር።


ለሰ​ሎ​ሞ​ንም ፈረ​ሶች ከግ​ብ​ፅና ከየ​ሀ​ገሩ ሁሉ ይመ​ጡ​ለት ነበር።


ወዳጄ ሆይ፥ በፈ​ር​ዖን ሰረ​ገ​ሎች እን​ዳለ ፈረሴ መሰ​ል​ሁሽ።


ለእ​ርሱ ፈረ​ሶ​ችን እን​ዳ​ያ​በዛ፥ ሕዝ​ቡ​ንም ወደ ግብፅ እን​ዳ​ይ​መ​ልስ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፦ በዚ​ያች መን​ገድ መመ​ለ​ስን አት​ድ​ገም ብሎ​አ​ልና።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios