Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




1 ነገሥት 21:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

32 ወገ​ባ​ቸ​ው​ንም በማቅ ታጠቁ፤ በራ​ሳ​ቸ​ውም ገመድ ጠመ​ጠሙ፤ ወደ እስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ ገብ​ተው፥ “ባሪ​ያህ ወልደ አዴር፦ ሰው​ነ​ታ​ች​ንን አድ​ነን አለህ” አሉት። እር​ሱም፥ “ገና በሕ​ይ​ወት አለን? ወን​ድሜ ነው” አለ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

32 ወገባቸውንም በማቅ ታጠቁ፥ በራሳቸውም ገመድ ጠመጠሙ፥ ወደ እስራኤልም ንጉሥ መጥተው፦ ባሪያህ ወልደ አዴር፦ ነፍሴን ትምራት ዘንድ እለምንሃለሁ ብሎአል አሉት። እርሱም፦ ገና በሕይወቱ አለን? ወንድሜ ነው አለ።

Ver Capítulo Cópia de




1 ነገሥት 21:32
0 Referências Cruzadas  

Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios