Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




1 ነገሥት 11:42 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

42 ሰሎ​ሞ​ንም በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም በእ​ስ​ራ​ኤል ሁሉ ላይ የነ​ገ​ሠ​በት ዘመን አርባ ዓመት ነበረ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

42 ሰሎሞን በኢየሩሳሌም ተቀምጦ በመላው እስራኤል ላይ የነገሠው አርባ ዓመት ነው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

42 ሰሎሞን መኖሪያውን በኢየሩሳሌም አድርጎ በመላው እስራኤል ላይ የነገሠበት ዘመን አርባ ዓመት ነው።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

42 ሰሎሞን መኖሪያውን በኢየሩሳሌም አድርጎ በመላው እስራኤል ላይ የነገሠበት ዘመን አርባ ዓመት ነው፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

42 ሰሎሞንም በኢየሩሳሌም በእስራኤል ሁሉ ላይ የነገሠበት ዘመን አርባ ዓመት ነበረ።

Ver Capítulo Cópia de




1 ነገሥት 11:42
4 Referências Cruzadas  

ሰሎ​ሞ​ንም እንደ አባ​ቶቹ አን​ቀ​ላፋ፥ በአ​ባ​ቱም በዳ​ዊት ከተማ ተቀ​በረ፤ ልጁም ሮብ​ዓም በፋ​ን​ታው ነገሠ።


ዳዊ​ትም በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ የነ​ገ​ሠ​በት ዘመን አርባ ዓመት ነበረ። በኬ​ብ​ሮን ሰባት ዓመት፥ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ሠላሳ ሦስት ዓመት ነገሠ።


ሰሎ​ሞ​ንም በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም በእ​ስ​ራ​ኤል ሁሉ ላይ አርባ ዓመት ነገሠ።


በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ለእ​ስ​ራ​ኤል የነ​ገሠ የዳ​ዊት ልጅ የሰ​ባ​ኪው የሰ​ሎ​ሞን ቃል።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios