Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




1 ቆሮንቶስ 9:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 በውኑ ልን​በ​ላና ልን​ጠጣ አይ​ገ​ባ​ን​ምን?

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4 ለመሆኑ፣ የመብላትና የመጠጣት መብት የለንምን?

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 ልንበላና ልንጠጣ መብት የለንምን?

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

4 እኛ ምግብና መጠጥ የማግኘት መብት የለንምን?

Ver Capítulo Cópia de




1 ቆሮንቶስ 9:4
11 Referências Cruzadas  

ፀሐ​ይም በገ​ባች ጊዜ ንጹሕ ይሆ​ናል፤ ከዚ​ያም በኋላ ምግቡ ነውና ከተ​ቀ​ደ​ሰው ይብላ።


ወይም ለመንገድ ከረጢት ወይም ሁለት እጀ ጠባብ ወይም ጫማ ወይም በትር አትያዙ፤ ለሠራተኛ ምግቡ ይገባዋልና።


በዚ​ያም ቤት ተቀ​መጡ፤ ከእ​ነ​ርሱ የተ​ገ​ኘ​ው​ንም ብሉ፥ ጠጡም፤ ለሠ​ራ​ተኛ ዋጋው ይገ​ባ​ዋ​ልና፤ ከቤ​ትም ወደ ቤት አት​ሂዱ።


ወር​ቅም ቢሆን፥ ብርም ቢሆን፥ ልብ​ስም ቢሆን ከእ​ና​ንተ ከአ​ንዱ ስንኳ አል​ተ​መ​ኘ​ሁም።


ለሚ​ከ​ራ​ከ​ሩኝ መልሴ እን​ዲህ ነው።


ይህ​ንም ነገር ንኡሰ ክር​ስ​ቲ​ያን ይስ​ማው፤ መል​ካ​ሙ​ንም ነገር ሁሉ ከሚ​ያ​ስ​ተ​ም​ረው ይማር።


የክርስቶስም ሐዋርያት እንደ መሆናችን ልንከብድባችሁ ስንችል፥ ከእናንተ ቢሆን ወይም ከሌሎች ክብርን ከሰው አልፈለግንም።


ወንድሞች ሆይ! ድካማችንና ጥረታችን ትዝ ይላችኋል፤ ከእናንተ በአንዱ ስንኳ እንዳንከብድበት ሌሊትና ቀን እየሠራን፥ የእግዚአብሔርን ወንጌል ለእናንተ ሰበክን።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios