Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




1 ቆሮንቶስ 12:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 የአ​ካል ክፍሉ አንድ ቢሆን ኖሮ አካል የት በተ​ገኘ ነበር?

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

19 ሁሉም አንድ ብልት ቢሆን ኖሮ አካል ከየት ይገኝ ነበር?

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 ሁሉም አንድ የአካል ክፍል ቢሆንስ አካል ወዴት በሆነ?

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

19 ሁላቸውም አንድ ክፍል ብቻ ቢሆን ኖሮ ሙሉ አካል የት በተገኘ ነበር!

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

19 ሁሉም አንድ ብልት ቢሆንስ አካል ወዴት በሆነ?

Ver Capítulo Cópia de




1 ቆሮንቶስ 12:19
3 Referências Cruzadas  

የአ​ካ​ላ​ች​ንም ክፍሉ ብዙ ነው እንጂ አንድ አይ​ደ​ለም።


አሁን ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የአ​ካ​ላ​ች​ንን ክፍል በሰ​ው​ነ​ታ​ችን ውስጥ እርሱ እንደ ወደደ እየ​ራሱ አከ​ና​ውኖ መደ​በው።


አሁ​ንም የአ​ካል ክፍ​ሎች ብዙ​ዎች ናቸው ፤ አካሉ ግን አንድ ነው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios