Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




1 ዜና መዋዕል 4:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ለቴ​ቁ​ሄም አባት ለአ​ስ​ሑር ሔላና ነዓራ የተ​ባሉ ሁለት ሚስ​ቶች ነበ​ሩት።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 የቴቁሔ አባት አሽሑር፣ ሔላና ነዕራ የተባሉ ሁለት ሚስቶች ነበሩት።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 ለቴቁሔም አባት ለአሽሑር ሔላና ነዕራ የተባሉ ሁለት ሚስቶች ነበሩት።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 የተቆዓን ከተማ የቈረቈረው አሽሑር፥ ሔላና ናዕራ ተብለው የሚጠሩ ሁለት ሚስቶች ነበሩት፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

5 ለቴቁሔም አባት ለአሽሑር ሔላና ነዕራ የተባሉ ሁለት ሚስቶች ነበሩት።

Ver Capítulo Cópia de




1 ዜና መዋዕል 4:5
3 Referências Cruzadas  

ኤስ​ሮ​ምም ከሞተ በኋላ ካሌብ ወደ ኤፍ​ራታ መጣ። የኤ​ስ​ሮ​ምም ሚስት አብያ የቴ​ቁ​ሔን አባት አስ​ሖ​ርን ወለ​ደ​ች​ለት።


የጌ​ዶ​ርም አባት ፋኑ​ኤል፥ የአ​ሶን አባት አዜር፤ እነ​ዚህ የቤተ ልሔም አባት የኤ​ፍ​ራታ የበ​ኵሩ የሆር ልጆች ናቸው።


ነዓ​ራም አሑ​ዛ​ምን፥ ኦፌ​ርን፥ ቴማ​ን​ንና አስ​ት​ራን ወለ​ደ​ች​ለት። እነ​ዚህ የነ​ዓራ ልጆች ናቸው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios