Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




1 ዜና መዋዕል 23:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 ከጌ​ድ​ሶ​ና​ው​ያን ለአ​ዳ​ንና ሰሜኢ ነበሩ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 ከጌርሶናውያን ወገን፤ ለአዳን፣ ሰሜኢ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 ከጌድሶናውያን ለአዳንና ሰሜኢ ነበሩ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 ጌርሾን ላዕዳንና ሺምዒ ተብለው የሚጠሩ ሁለት ወንዶች ልጆች ነበሩት፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

7 ከጌድሶናውያን ለአዳንና ሰሜኢ ነበሩ።

Ver Capítulo Cópia de




1 ዜና መዋዕል 23:7
8 Referências Cruzadas  

ከጌ​ድ​ሶን ልጆች፤ አለ​ቃው ኢዮ​ሔት፥ ወን​ድ​ሞ​ቹም መቶ ሠላሳ፤


ዳዊ​ትም እንደ ሌዊ ልጆች እንደ ጌድ​ሶ​ንና እንደ ቀዓት እንደ ሜራ​ሪም በየ​ሰ​ሞ​ና​ቸው መደ​ባ​ቸው።


የለ​አ​ዳን ልጆች አለ​ቃው አድ​ሔ​ኤል፥ ዜቶም፥ ዮሔል ሦስት ነበሩ።


የለ​አ​ዳን ልጆች፤ ለለ​አ​ዳን የሆኑ የጌ​ድ​ሶ​ና​ው​ያን ልጆች፥ ለጌ​ድ​ሶ​ና​ዊው ለለ​አ​ዳን የሆኑ፥ የአ​ባ​ቶች ቤቶች አለ​ቆች ይሔ​ኤሊ፤


የቀ​ዓ​ትም ልጆች፤ እን​በ​ረም፥ ይስ​ዓር፥ ኬብ​ሮን፥ ዑዝ​ኤል።


ልጁ ለአ​ዳን፥ ልጁ ዓሜ​ሁድ፥ ልጁ ኤሌ​ሳማ፤


የጌ​ድ​ሶ​ንም ልጆች በየ​አ​ባ​ታ​ቸው ወገን ሎቤኒ፥ ሰሜኢ ናቸው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios