Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




1 ዜና መዋዕል 2:31 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

31 የአ​ፋ​ይ​ምም ልጅ ይሲ፥ የይ​ሲም ልጅ ሶሳን፥ የሶ​ሳ​ንም ልጅ አሕ​ላይ ነበረ። የአ​ሕ​ላ​ይም ልጅ ይዳይ ነበረ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

31 የአፋይም ወንድ ልጅ፤ ይሽዒ፣ ይሽዒም ሶሳን ወለደ። ሶሳን አሕላይን ወለደ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

31 የአፋይምም ልጅ ይሽዒ፥ የይሽዒም ልጅ ሶሳን፥ የሶሳንም ልጅ አሕላይ ነበረ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

31 አፋይምም ዩሺዒ የተባለውን ወንድ ልጅ ወለደ፤ ዩሺዒም ሼሻን የተባለውን ወንድ ልጅ ወለደ። ሼሻንም አሕላይ የተባለውን ወንድ ልጅ ወለደ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

31 የአፋይምም ልጅ ይሽዒ፥ የይሽዒም ልጅ ሶሳን፥ የሶሳንም ልጅ አሕላይ ነበረ።

Ver Capítulo Cópia de




1 ዜና መዋዕል 2:31
5 Referências Cruzadas  

የና​ዳ​ብም ልጆች ሴሌ​ድና አፋ​ይም ነበሩ፤ ሴሌ​ድም ልጆ​ችን ሳይ​ወ​ልድ ሞተ።


የይ​ዳይ ልጆች አክ​ሲም፥ ዮቴ​ርና ዮና​ታን ነበሩ፤ ዮቴ​ርም ልጆ​ችን ሳይ​ወ​ልድ ሞተ።


የሴ​ሞ​ንም ልጆች አም​ኖን፥ የአ​ናን ልጆች ሬኖ​ንና ቲሎን ነበሩ፤ የይ​ስ​ቴም ልጆች ዘካ​ትና የዘ​ካት ልጆች ነበሩ።


ከስ​ም​ዖ​ንም ልጆች አም​ስት መቶ ሰዎች ወደ ሴይር ተራራ ሄዱ፤ አለ​ቆ​ቻ​ቸ​ውም የይ​ሰዔ ልጆች ፥ ፈላ​ጥያ፥ ነዓ​ርያ፥ ረፋያ፥ ዑዝ​ኤል ነበሩ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios