Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 48:5 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 አይተውም ተደነቁ፤ ደንግጠውም ፈረጠጡ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 እነሆ፥ ነገሥታት ተከማችተው በአንድነት መጥተዋል።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 ነገር ግን ባዩአት ጊዜ ደነገጡ፤ ፈርተውም ሸሹ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ከክፉ ቀን ለምን እፈ​ራ​ለሁ? ኀጢ​አት ተረ​ከ​ዜን ከበ​በኝ፤

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 48:5
5 Referências Cruzadas  

የምድር ነገሥታት ተነሡ፤ ገዦችም በእግዚአብሔርና በመሲሑ ላይ ሊመክሩ ተሰበሰቡ፤


መንዳት እንዳይችሉም የሠረገላዎቹን መሽከርከሪያዎች አቈላለፈባቸው፤ ግብጻውያኑም፣ “ከእስራኤላውያን እንሽሽ! እግዚአብሔር ግብጽን እየተዋጋላቸው ነው” አሉ።


እነዚህ ሁሉ ነገሥታት እስራኤልን ለመውጋት ኀይላቸውን አስተባብረው በማሮን ውሃ አጠገብ በአንድነት ሰፈሩ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios