Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 38:18 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 በደሌን እናዘዛለሁ፤ ኀጢአቴም አውካኛለች።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 እኔስ ለመውደቅ ተቃርቤአለሁና፥ ቁስሌም ሁልጊዜ በፊቴ ነውና።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 በደሌን እናዘዛለሁ፤ ኃጢአቴም አስጨንቆኛል።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 38:18
6 Referências Cruzadas  

ሰዎች እንደሚያደርጉት በደሌን በልቤ በመሰወር፣ ኀጢአቴን ሸሽጌ ከሆነ፣


ከዚያም ወደ ሰዎች መጥቶ እንዲህ ይላል፤ ‘ኀጢአትን ሠርቻለሁ፤ ትክክል የሆነውን አጣምሜአለሁ፤ ነገር ግን የእጄን አላገኘሁም።


ኀጢአቴን ለአንተ አስታወቅሁ፤ በደሌንም አልሸሸግሁም፤ ደግሞም “መተላለፌን ለእግዚአብሔር እናዘዛለሁ” አልሁ፤ አንተም የኀጢአቴን በደል፣ ይቅር አልህ። ሴላ


እኔ መተላለፌን ዐውቃለሁና፤ ኀጢአቴም ዘወትር በፊቴ ነው።


ኀጢአቱን የሚሰውር አይለማም፤ የሚናዘዝና የሚተወው ግን ምሕረትን ያገኛል።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios