Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 118:18 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 መገሠጹን እግዚአብሔር እጅግ ገሥጾኛል፤ ነገር ግን ለሞት አሳልፎ አልሰጠኝም።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 መገሠጽስ ጌታ ገሠጸኝ፥ ለሞት ግን አልሰጠኝም።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 በብርቱ ቀጥቶኛል፤ ነገር ግን እንድሞት አላደረገኝም።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 ዓይ​ኖ​ችን ክፈት፥ ከሕ​ግ​ህም ድንቅ ነገ​ርን አያ​ለሁ።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 118:18
14 Referências Cruzadas  

ስለዚህ ሰይፍ ለዘላለም ከቤትህ አይርቅም፤ እኔን አቃልለኸኛል፤ ሚስት እንድትሆንህም የኬጢያዊውን የኦርዮን ሚስት ወስደሃታልና።’


በራብ ጊዜ ከሞት፣ በጦርነትም ከሰይፍ ያድንሃል።


ወደ ተራሮች መሠረት ሰመጥሁ፤ የምድርም በር ለዘላለም ተዘጋብኝ፤ እግዚአብሔር አምላኬ ሆይ፤ አንተ ግን ሕይወቴን ከጕድጓድ አወጣህ።


ነገር ግን ጌታ በሚፈርድብን ጊዜ እንገሠጻለን፤ ይኸውም ከዓለም ጋራ ዐብረን እንዳንኰነን ነው።


የታወቅን ስንሆን እንዳልታወቅን ሆነናል፤ ሞተዋል ስንባል እነሆ በሕይወት አለን፤ ብንደበደብም አልተገደልንም፤


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios