Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ማቴዎስ 8:7 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 ኢየሱስም፣ “እኔ መጥቼ ልፈውሰውን?” አለው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 ኢየሱስም “እኔ መጥቼ እፈውሰዋለሁ” አለው።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 ኢየሱስም “እኔ መጥቼ እፈውሰዋለሁ” አለው።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 ኢየሱስም “እኔ መጥቼ እፈውሰዋለሁ” አለው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

7 ኢየሱስም፦ እኔ መጥቼ እፈውሰዋለሁ አለው።

Ver Capítulo Cópia de




ማቴዎስ 8:7
5 Referências Cruzadas  

“ጌታ ሆይ፤ ብላቴናዬ ሽባ ሆኖ እጅግ በመሠቃየት ከቤት ተኝቷል” አለው።


የመቶ አለቃው ግን መልሶ እንዲህ አለ፤ “ጌታ ሆይ፤ ወደ ቤቴ እንድትገባ የሚገባኝ አይደለሁም፤ ነገር ግን ከዚሁ ሆነህ አንዲት ቃል ብቻ ተናገር፤ ብላቴናዬም ይፈወሳል፤


ኢየሱስም ከእነርሱ ጋራ ሄደ። እርሱም ወደ ቤቱ በተቃረበ ጊዜ፣ የመቶ አለቃው ወዳጆቹን ልኮ እንዲህ አለው፤ “ጌታ ሆይ፤ ከቤቴ ጣራ በታች ልትገባ የሚገባኝ ሰው አይደለሁምና አትድከም፤


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios