Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ማቴዎስ 12:21 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

21 አሕዛብ በስሙ ተስፋ ያደርጋሉ።”

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

21 አሕዛብ በስሙ ተስፋ ያደርጋሉ።”

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

21 አሕዛብ በእርሱ ተስፋ ያደርጋሉ።”

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

21 አሕዛብም በስሙ ተስፋ ያደርጋሉ።”

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

21 አሕዛብም በስሙ ተስፋ ያደርጋሉ።

Ver Capítulo Cópia de




ማቴዎስ 12:21
6 Referências Cruzadas  

በዚያም ቀን፣ የእሴይ ሥር ለሕዝቦች ምልክት ሆኖ ይቆማል፤ አሕዛብ እርሱን ይፈልጋሉ፤ ማረፊያውም የከበረ ይሆናል።


ፍትሕን በምድር እስኪያመጣ ድረስ፣ አይደክምም፤ ተስፋም አይቈርጥም፤ ደሴቶች በሕጉ ይታመናሉ።”


ከዚህ በኋላ በጋኔን የተያዘ ዕውርና ድዳ የሆነ ሰው ወደ እርሱ አመጡ፤ ኢየሱስም ፈወሰው፤ ሰውየውም ማየትና መናገር ቻለ።


ለእነርሱም እግዚአብሔር የዚህ ምስጢር ክብር ባለጠግነት በአሕዛብ መካከል ምን ያህል እንደ ሆነ ለማሳወቅ መረጠ፤ እርሱም የክብር ተስፋ የሆነው በእናንተ ውስጥ ያለው ክርስቶስ ነው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios