Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሉቃስ 20:32 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

32 በመጨረሻም ሴትዮዋ ሞተች።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

32 ከሁሉም በኋላ ሴቲቱ ደግሞ ሞተች።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

32 ከሁሉም በኋላ ሴትዮዋ ሞተች።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

32 ከሁ​ሉም በኋላ ያቺ ሴት ሞተች።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

32 ከሁሉም በኋላ ሴቲቱ ደግሞ ሞተች።

Ver Capítulo Cópia de




ሉቃስ 20:32
6 Referências Cruzadas  

ትውልድ ይሄዳል፤ ትውልድ ይመጣል፤ ምድር ግን ለዘላለም ጸንታ ትኖራለች።


ሕያዋን እንደሚሞቱ ያውቃሉና፤ ሙታን ግን ምንም አያውቁምና፤ መታሰቢያቸው ይረሳል፤ ምንም ዋጋ የላቸውም።


ሦስተኛው ደግሞ አገባት፤ ሰባቱም እንዲሁ እያሉ አግብተዋት ልጆች ሳይወልዱ ሞቱ።


እንግዲህ ሰባቱም ስላገቧት፣ በትንሣኤ ጊዜ የማን ሚስት ትሆናለች?”


ሰው አንድ ጊዜ ሊሞት ከዚያም በኋላ በፍርድ ፊት ሊቆም ተወስኖበታል።


ያ ሁሉ ትውልድ ወደ አባቶቹ ከተከማቸ በኋላ እግዚአብሔርንም ሆነ እርሱ ለእስራኤል ሕዝብ ያደረገውን ነገር የማያውቅ ሌላ ትውልድ ተነሣ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios