Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ሉቃስ 11:3 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 የዕለት እንጀራችንን በየዕለቱ ስጠን፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 የዕለት እንጀራችንን በየቀኑ ስጠን!

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 የዕ​ለት ምግ​ባ​ች​ንን በየ​ዕ​ለቱ ስጠን።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

3 የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤

Ver Capítulo Cópia de




ሉቃስ 11:3
7 Referências Cruzadas  

ሐሰትንና ሐሰት መናገርን ከእኔ አርቅልኝ፤ ድኽነትንም ሆነ ብልጽግናን አትስጠኝ፤ ብቻ የዕለት እንጀራዬን ስጠኝ።


ይህ ሰው በከፍታ ላይ ይኖራል፤ የተራራም ምሽግ መጠጊያው ይሆናል፤ እንጀራ ይሰጠዋል፣ ውሃውም አይቋረጥበትም።


የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን።


ስለዚህ ለነገ በማሰብ አትጨነቁ፤ የነገ ጭንቀት ለነገ ይደር፤ እያንዳንዱ ዕለት የራሱ የሆነ በቂ ችግር አለውና።


የቤርያ ሰዎች ከተሰሎንቄ ሰዎች ይልቅ አስተዋዮች ስለ ነበሩ፣ “ነገሩ እንደዚህ ይሆንን?” እያሉ መጻሕፍትን በየዕለቱ በመመርመር ቃሉን በታላቅ ጕጕት ተቀብለዋል።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios