ዮናስ 4:1 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም1 ዮናስ ግን ፈጽሞ አልተደሰተም፤ ስለዚህም ተቈጣ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 ይህም ዮናስን ከቶ ደስ አላሰኘውም፥ ክፉኛም አበሳጨው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 ዮናስ በዚህ ነገር ስላልተደሰተ ተበሳጨ፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 ዮናስም ፈጽሞ አዘነ፤ ተከዘም። Ver Capítulo |