Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




ኤርምያስ 18:5 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5 ከዚያም የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 የጌታም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ።

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

5 በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቃል ወደ እኔ እን​ዲህ ሲል መጣ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

5 የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ።

Ver Capítulo Cópia de




ኤርምያስ 18:5
2 Referências Cruzadas  

ከጭቃ ይሠራው የነበረውም ሸክላ በእጁ ላይ ተበላሸ፤ ሸክላ ሠሪውም በሚፈልገው ሌላ ቅርጽ መልሶ አበጀው።


“የእስራኤል ቤት ሆይ፤ ሸክላ ሠሪው እንደሚሠራው፣ እኔ በእናንተ ላይ መሥራት አይቻለኝምን?” ይላል እግዚአብሔር፤ “የእስራኤል ቤት ሆይ፤ ጭቃው በሸክላ ሠሪው እጅ እንዳለ፣ እናንተም እንዲሁ በእጄ ውስጥ ናችሁ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios