Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




2 ጢሞቴዎስ 4:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 በቶሎ ወደ እኔ ለመምጣት የተቻለህን ሁሉ አድርግ፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ የተቻለህን ሁሉ ጣር፤

Ver Capítulo Cópia de

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 በፍጥነት ወደ እኔ እንድትመጣ ይሁን፤

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ ትጋ፤

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

9 በቶሎ ወደ እኔ እንድትመጣ ትጋ፤

Ver Capítulo Cópia de




2 ጢሞቴዎስ 4:9
4 Referências Cruzadas  

ከባላጋራህ ጋራ ወደ ዳኛ ፊት ለመቅረብ ስትሄድ፣ ገና በመንገድ ላይ ሳለህ ለመታረቅ ጥረት አድርግ፤ አለዚያ ጐትቶ ወደ ዳኛው ይወስድሃል፤ ዳኛውም ለመኰንኑ አሳልፎ ይሰጥሃል፤ መኰንኑም ወደ ወህኒ ይጥልሃል።


እንባህን እያስታወስሁ በደስታ እሞላ ዘንድ ላይህ እናፍቃለሁ።


ከክረምት በፊት እዚህ ለመምጣት የተቻለህን አድርግ። ኤውግሎስና ጱዴስ እንዲሁም ሊኖስ፣ ቅላውዲያና ወንድሞች ሁሉ ሰላምታ ያቀርቡልሃል።


አርጢሞንን ወይም ቲኪቆስን ወደ አንተ እንደ ላክሁ እኔ ወዳለሁበት ወደ ኒቆጵልዮን ለመምጣት የተቻለህን ሁሉ አድርግ፤ ክረምቱን በዚያ ላሳልፍ ወስኛለሁ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios