Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 78:67 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

67 የዮሴፍን ተወላጆች ናቀ፤ የኤፍሬምንም ነገድ አልመረጠም።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

67 የዮሴፍን ድንኳን ተዋት፤ የኤፍሬምንም ነገድ አልመረጠም።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

67 የዮሴፍንም ድንኳን ተዋት፥ የኤፍሬምንም ወገን አልመረጠውም፥

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 78:67
4 Referências Cruzadas  

ታቦቱንም አምጥተው ዳዊት ባዘጋጀለት ድንኳን ውስጥ በተመደበለት ስፍራ አኖሩት፤ ከዚህም በኋላ ዳዊት የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የአንድነት መሥዋዕት ሁሉ ለእግዚአብሔር አቀረበ።


ዳዊትና አብረውት የነበሩት ሰዎች ሁሉ በኪሩቤል ላይ ዙፋኑን የዘረጋውን በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ስም የተጠራውን የቃል ኪዳኑን ታቦት ለማምጣት ወደ በዓለ ይሁዳ ሄዱ።


በቂርያትይዓሪም ወደሚኖሩትም ሕዝብ መልእክተኞችን ልከው “ፍልስጥኤማውያን የእግዚአብሔርን ታቦት ወደ እኛ አምጥተዋታልና መጥታችሁ ውሰዱት” አሉ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios