28 በሰፈራቸው መካከል በድንኳኖች ዙሪያ ድርጭቶችን አወረደላቸው።
28 በሰፈራቸውም ውስጥ፣ በድንኳናቸው ዙሪያ አወረደ።
28 በሰፈራቸው መካከል፥ በድንኳናቸውም ዙሪያ ወደቀ።
በምሽትም ብዙ ድርጭቶች እየበረሩ መጥተው ሰፈሩን ሸፈኑት፤ በማለዳ ደግሞ በሰፈሩ ዙሪያ ጤዛ ነበረ፤