Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 35:2 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

2 ጋሻና ጥሩር ያዝ፤ መጥተህም እርዳኝ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

2 ትልቁንና ትንሹን ጋሻ ያዝ፤ እኔንም ለመርዳት ተነሥ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 ጥሩርና ጋሻ ያዝ፥ እኔንም ለመርዳት ተነሥ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 በአ​ን​ደ​በቱ ሸን​ግ​ሎ​አ​ልና፤ ኀጢ​አቱ ባገ​ኘ​ችው ጊዜ ይጠ​ላ​ታል።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 35:2
6 Referências Cruzadas  

በጥበቃው ሥር ያደርግሃል። እርሱ ስለሚንከባከብህ በሰላም ትኖራለህ፤ የእርሱ ታማኝነት እንደ ጋሻ ወይም እንደ ከተማ ቅጽር ይሆንልሃል።


እግዚአብሔር ብርቱ ጦረኛ ነው፤ ስሙም እግዚአብሔር ነው።


እነርሱም በምድር ዳርቻ ከሚገኙ ከሩቅ አገሮች የመጡ ናቸው፤ እግዚአብሔር አገሪቱን በሞላ ለማጥፋት የቊጣ መሣሪያ የሆነ ሠራዊቱን አሰልፎአል።


እግዚአብሔር እንደ ጀግና ወታደር ይወጣል፤ ድምፁንም ከፍ አድርጎ ጦርነትን ያውጃል፤ በጠላቶቹም ላይ ድልን ይጐናጸፋል።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios