Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 25:22 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 አምላክ ሆይ! እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድን!

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 አምላክ ሆይ፤ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 አቤቱ፥ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 25:22
5 Referências Cruzadas  

በኢየሩሳሌም ከተማ ሰላም እንዲሆን እንዲህ ብላችሁ ጸልዩ፤ “የሚወዱሽ ሁሉ ይበልጽጉ፤


እግዚአብሔር ሕዝቡን እስራኤልን ከኃጢአታቸው ሁሉ ያድናቸዋል።


ምነው መዳን ለእስራኤል ከጽዮን በመጣ! እግዚአብሔር የሕዝቡን ምርኮ በሚመልስበት ጊዜ፤ የያዕቆብ ልጆች ይደሰታሉ፤ የእስራኤል ሕዝብ ሐሴት ያደርጋሉ።


በችግራቸው ጊዜ ሁሉ ያዳናቸው በመልእክተኛ ወይም በመልአክ አማካይነት ሳይሆን እርሱ በመካከላቸው በመገኘት ነው፤ በፍቅሩና በርኅራኄውም ታደጋቸው፤ እርሱም በቀድሞ ዘመናት ሁሉ አንሥቶ ልጁን እንደሚሸከም ሰው ተንከባከባቸው።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios