Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 135:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 ብዙ የአሕዛብ መንግሥታትን ደመሰሰ፤ ኀያላን ነገሥታትንም ገደለ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 ብዙ ሕዝቦችን መታ፤ ኀያላን ነገሥታትንም ገደለ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ብዙ አሕዛብን መታ፥ ብርቱዎችንም ነገሥታት ገደለ።

Ver Capítulo Cópia de

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ከበ​ኵ​ራ​ቸው ጋር ግብ​ፅን የገ​ደለ፥ ምሕ​ረቱ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ነውና፤

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 135:10
4 Referências Cruzadas  

እስራኤላውያን ግን ድል ነሡአቸው፤ ከአርኖን ወንዝ አንሥቶ በስተሰሜን እስከ ዐሞናውያን ወሰን ማለትም እስከ ያቦቅ ወንዝ ድረስ የሚገኘውን ግዛት ያዙ፤ ይሁን እንጂ የዐሞናውያን ወሰን በብርቱ የተጠበቀ በመሆኑ ወደዚያ አልገቡም።


ስለዚህ እስራኤላውያን ዖግን፥ ልጆቹን፥ ሕዝቡን ሁሉ አንድም ሳያስቀሩ ፈጅተው ምድሩን ወረሱ።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios