Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 124:6 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

6 ጠላቶቻችን እንዲደመስሱን ያላደረገ እግዚአብሔር ይመስገን።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

6 በጥርሳቸው ከመዘንጠል የጠበቀን፣ እግዚአብሔር ይባረክ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 ለጥርሳቸው ንክሻ ያላደረገን ጌታ ይመስገን።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 124:6
7 Referências Cruzadas  

ብርቱ ጥቃት ደርሶብኝ፥ ለመውደቅ ተቃርቤ ነበር፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ረዳኝ።


ከበባ አድርገው ከሚያጠፉኝ ጨካኝ ጠላቶቼ ጠብቀኝ።


ከእግዚአብሔር ርቄ በባዕድ አገር እንድገደል አታድርግ፤ ይህን ያኽል ታላቅ የሆነ የእስራኤል ንጉሥ እንደ ቁንጫ የምቈጠረውን እኔን ስለምን ያሳድዳል? እንደ በረሓ ቆቅ የሚያድነኝስ ስለምንድን ነው?”


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios