Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 119:71 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

71 ሕግህን እንድማር ስላደረገኝ መቀጣቴ መልካም ሆነልኝ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

71 ሥርዐትህን እማር ዘንድ፣ በመከራ ውስጥ ማለፌ መልካም ሆነልኝ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

71 ሥርዓትህን እማር ዘንድ ያስጨነቅኸኝ መልካም ሆነልኝ።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 119:71
5 Referências Cruzadas  

አንተ እኔን ከመቅጣትህ በፊት እሳሳት ነበር፤ አሁን ግን ለቃልህ እታዘዛለሁ።


እንግዲህ የያዕቆብ ልጆች እስራኤላውያን ለኃጢአታቸው ይቅርታ ማግኘት የሚችሉት የአሕዛብን የመሠዊያ ድንጋዮች እንደ ኖራ ፈጭተው፥ የዕጣን መሠዊያዎችንም ሆነ አሼራ ተብላ የምትጠራውን የሴት አምላክ ምስሎች ሲያስወግዱ ነው።


ነገር ግን በኋላ ከዓለም ጋር እንዳንኰነን አሁን ፈርዶ ጌታ ይገሥጸናል።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios