Biblia Todo Logo
A Bíblia On-line

- Anúncios -




መዝሙር 119:44 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

44 ሕግህን ባለማቋረጥ ለዘለዓለም እስከ ዘለዓለም እፈጽማለሁ።

Ver Capítulo Cópia de

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

44 ከዘላለም እስከ ዘላለም፣ ሕግህን ዘወትር እጠብቃለሁ።

Ver Capítulo Cópia de

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

44 ለዘለዓለም ዓለም ሁልጊዜ ሕግህን እጠብቃለሁ።

Ver Capítulo Cópia de




መዝሙር 119:44
5 Referências Cruzadas  

እስከምሞትበት ቀን ድረስ ሕጎችህን ለመፈጸም ወስኜአለሁ፤


እግዚአብሔር ሆይ! በሌሊት ስምህን አስታውሳለሁ፤ በሕግህም ጸንቼ እኖራለሁ።


ከእንግዲህ ወዲህ ዐመፀኛው ማመፁን ይቀጥል፤ ርኩሱም ይርከስ፤ ጻድቁም ይጽደቅ፤ ቅዱሱም ይቀደስ።”


ስለዚህ በእግዚአብሔር ዙፋን ፊት ሆነው ሌሊትና ቀን በመቅደሱ ያገለግሉታል፤ በዙፋኑ ላይ የተቀመጠውም መጠለያቸው ይሆናል።


Siga-nos em:

Anúncios


Anúncios